Back to Top

Dawit Cherent - Chapter 6 : Alkerem Lyrics



Dawit Cherent - Chapter 6 : Alkerem Lyrics
Official




ቢጠቁር ሰማዩ ውሃ አዝሎ ደመና
መብረቁ ቢያስፈራራኝ አልፌ እንዳልመጣ
ያኔ በልጅነት ቃል እንደገባሁኝ
እደርስልሻለው ባረፍድም ጠብቂኝ
ዝናቡ አካፍቶ ልብሴን ቢያበሰብስ
መሬቱ ጨቅይቶ እግሬን ቢያልፈሰፍስ
አልቀርም አልቀርም
እመጣለው ባረፍድም
የወንዙ ሙላት መንገዴን ቢዘጋው
የዶፉ ውሽንፍር ልቤንም ቢያሰጋው
አሁን አድጌአለው ጠብቂኝ ዉዴ
መድረሴ አይቀርም ባይቀናም መንገዴ
ዝናቡ አካፍቶ ልብሴን ቢያበሰብስ
መሬቱ ጨቅይቶ እግሬን ቢያልፈሰፍስ
አልቀርም አልቀርም
እመጣለው ባረፍድም
በለጋ እድሜዬ ፍቅርን ተምሬአለው
መስዋትነትንም ካንቺ አይቻለሁ
ለመንገድ የያዝኩት ሌላ ስንቅ የለኝም
የፈተናው ጉልበት ካንቺ አያስቀረኝም
ዝናቡ አካፍቶ ልብሴን ቢያበሰብስ
መሬቱ ጨቅይቶ እግሬን ቢያልፈሰፍስ
አልቀርም አልቀርም
እመጣለው ባረፍድም
[ Correct these Lyrics ]

[ Correct these Lyrics ]

We currently do not have these lyrics. If you would like to submit them, please use the form below.


We currently do not have these lyrics. If you would like to submit them, please use the form below.


English

ቢጠቁር ሰማዩ ውሃ አዝሎ ደመና
መብረቁ ቢያስፈራራኝ አልፌ እንዳልመጣ
ያኔ በልጅነት ቃል እንደገባሁኝ
እደርስልሻለው ባረፍድም ጠብቂኝ
ዝናቡ አካፍቶ ልብሴን ቢያበሰብስ
መሬቱ ጨቅይቶ እግሬን ቢያልፈሰፍስ
አልቀርም አልቀርም
እመጣለው ባረፍድም
የወንዙ ሙላት መንገዴን ቢዘጋው
የዶፉ ውሽንፍር ልቤንም ቢያሰጋው
አሁን አድጌአለው ጠብቂኝ ዉዴ
መድረሴ አይቀርም ባይቀናም መንገዴ
ዝናቡ አካፍቶ ልብሴን ቢያበሰብስ
መሬቱ ጨቅይቶ እግሬን ቢያልፈሰፍስ
አልቀርም አልቀርም
እመጣለው ባረፍድም
በለጋ እድሜዬ ፍቅርን ተምሬአለው
መስዋትነትንም ካንቺ አይቻለሁ
ለመንገድ የያዝኩት ሌላ ስንቅ የለኝም
የፈተናው ጉልበት ካንቺ አያስቀረኝም
ዝናቡ አካፍቶ ልብሴን ቢያበሰብስ
መሬቱ ጨቅይቶ እግሬን ቢያልፈሰፍስ
አልቀርም አልቀርም
እመጣለው ባረፍድም
[ Correct these Lyrics ]
Writer: Dawit Cherent
Copyright: Lyrics © O/B/O DistroKid

Back to: Dawit Cherent



Performed By: Dawit Cherent
Language: English
Length: 4:31
Written by: Dawit Cherent
[Correct Info]
Tags:
No tags yet